በታላቁ የሕዳሴ ግድብ የመጀመሪያው ዙር የውሃ ሙሌት መጠናቀቁን በማስመልከት የተሰጠውን መግለጫ በመስማታችን የተሰማንን ታላቅ ደስታ እየገለጽን የአገራችን መንግሥት በአፈጻጸሙ ላይ ስለወሰደው ቁርጠኛ እርምጃ ያለንን አድናቆት በዚሁ አጋጣሚ እንገልጻለን።(July 22, 2020)

በታላቁ የሕዳሴ ግድብ የመጀመሪያው ዙር የውሃ ሙሌት መጠናቀቁን በማስመልከት የተሰጠውን መግለጫ በመስማታችን የተሰማንን ታላቅ ደስታ እየገለጽን የአገራችን መንግሥት በአፈጻጸሙ ላይ ስለወሰደው ቁርጠኛ እርምጃ ያለንን አድናቆት በዚሁ አጋጣሚ እንገልጻለን።

መላው የአገራችን ሕዝብ ለዚህ ታላቅና ፈር ቀዳጅ ልማታዊ ሥራ ስላሳየው አንድነትና ትጋት ምሥጋናችን የላቀ ነው።

አገራችንንና ሕዝባችንን እግዚአብሔር ይባርክ!!

በሰሜን አሜሪካ የወላይታ ተወላጆችና ወዳጆች ማኅበር (AWANA)

Leave a comment